በዓለም ዓቀፍ፣ የማህበረሰብ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመና የበጎ አድራጎት ትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና እድሳት መመሪያ 992/2016 መሠረት ለዓለም ዓቀፍ ትምህርት ቤት ፍቃድ የሚሰጠው የሚከተሉት መስፈርቶች ሲሟሉ ነው፡-
** የኢንቨስትመንትፍቃድ፤
** የንግድ ፍቃድ፤ ወይንም የስራ ፍቃድ
** ስርዓተ-ትምህርቱ ከተዘጋጀበት በሀገሪቱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ለማስተማር የተሰጠ ፍቃድ ወይንም ስምምነት፤
** የትምህርት ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ እና መመስረቻ ሰነድ፣
** ለትምህርት ቤት የሚመጥን አካዳሚያዊና አስተዳደራዊ አደረጃጀትን የሚያሳይ፣ ስለተማሪዎች የትምህርት ክፍያ መምህራን ሊያሟሉት ስለሚገባው : አነስተኛ መመዘኛ ፣ ነጻ የትምህርት እድል ስለሚሰጡበት ሁኔታ፣ የመምህራን እንዲሁም የተማሪዎች መብትና ግዴታ፣የተማሪዎችን የቅበላ ስርዓት የሚመለከት ይዘት ያለው መተዳደሪያ ደንብ፤
** የትምህርት ቤቱን ደረጃ የሚመጥን የትምህርት ቤት ግቢና አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ማደራጀቱን ሲረጋግጥ ፍቃድ የሚሰጥ ይሆናል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
Newsroom
በዓለም ዓቀፍ፣ የማህበረሰብ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመና የበጎ አድራጎት ትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና እድሳት መመሪያ 992/2016 መሠረት ለዓለም ዓቀፍ ትምህርት ቤት ፍቃድ የሚሰጠው የሚከተሉት መስፈርቶች ሲሟሉ ነው፡-
ETA
Education & Training Authority
August 28, 2026
1 min read