የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ዓርብ ነሐሴ1 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት በትምህርት ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ የፊት ለፊት (የገጽ ለገጽ) የመወያያ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ስለሆነም በተጠቀሰው ቀን፣ሰዓትና ቦታ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።