Skip to content
Newsroom

#ማስታወቂያ #ለትምህርት_ማህበረሰቡና_ባለድርሻ_አካላት_በሙሉ_!

ETA Education & Training Authority July 31, 2026 1 min read
#ማስታወቂያ #ለትምህርት_ማህበረሰቡና_ባለድርሻ_አካላት_በሙሉ_!
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ዓርብ ነሐሴ1 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት በትምህርት ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ የፊት ለፊት (የገጽ ለገጽ) የመወያያ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ስለሆነም በተጠቀሰው ቀን፣ሰዓትና ቦታ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
News Announcement
Share