አህመድ አብተው(ዶ/ር) ከህዳር 10 ቀን 2017 ዓ.ምጀምሮ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው በኢፊዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር በክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ ተሾመዋል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አመራሮች እና ሠራተኞች መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው እንመኛለን፡፡
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ
Newsroom
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አዲስ ዋና ዳይሬክተር ተሾመለት
ETA
Education & Training Authority
November 20, 2024
1 min read