ማንኛውም የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የፈቃድ ማመልከቻ መገምገሚያ መስፈርቶች፡-
** የሙያ ደረጃዎች ፤
** ስርዓተ ትምህርትን፣
** የአሰልጣኞች ብቃትን፤
** የማሰልጠኛ እቃዎችን፤
** የስልጠና መሳሪያዎችን፤ እና
** ቁሳቁሶችንና የመረጃ መሳሪያዎችን አስመልክቶ የተቀመጡትን ዝቅተኛ መለኪያዎችን የሚያሟላ መሆን ይኖርበታል፡፡
የኢፊዲሪ የትምህርት እና ስልጠና ባለሥልጣን ይህን አሟልተው ለተገኙት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የስልጠና ኘሮግራሙን መጀመር የሚያስችላቸውን አስፈላጊውን ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ::
Newsroom
ማንኛውም የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የፈቃድ ማመልከቻ መገምገሚያ መስፈርቶች፡-
ETA
Education & Training Authority
November 17, 2025
1 min read